ተሸነፈ

ታላቁ ጠላት የንባብ ክፍል፡- ዮሐንስ 11፡1-27 ‹‹ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ፣ የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳ ሕያው ይሆናል›› ቁ. 25 የአልዓዛር እህቶች ማርታና ማርያም ወንድማቸው በታመመ ጊዜ፣ ኢየሱስ መጥቶ እንዲፈውስላቸው  መልእክተኛ ወደ እርሱ ላኩ፡፡ ይሁንና ኢየሱስ አልዓዛር ከመሞቱ በፊት ሊደርስላቸው የወደደ አይመስልም፡፡ አንዳንዴ እግዚአብሔር የተመኘነውን ነገር በፈለግነው ጊዜ አያደርግልንም፡፡ እንዲያውም በአልዓዛር ሞት ደስ Read more…

ሁሉን ያስችላል

‹‹እርሱን … እንዳውቅ››                                   የንባብ ክፍል፡- ፊልጵስዩስ 3  ‹‹እርሱንና የትንሣኤውን ኃይል እንዳወቅ በመከራውም እንድካፈል … እመኛለሁ›› ቁ. 10-11 ሐዋርያው ቀደም ሲልም፡- ክርስቶስን በማወቅ ስለሚገኘው የከበረ እውቀት ይናገራል፡፡ ክርስቶስን ማወቅ ከንቱ ውዳሴ የሆነ የአእምሮ እውቀት፣ ቃሉን መጠቃቀስና የታሪክ እውቀት አይደለም፡፡ ስለ አንዳንድ ሰው የምናውቀው ሐቅ፣ ኑሮና ልማድ፣ የመሳሰለ እውቀት አይደለም፡፡ የአንድን ሰው Read more…

የሙታን ትንሣኤ

ቀደም ብለን እንዳየነው በሦስቱም አመለካከቶች የሺውን ዓመትና የታላቁ መከራ መኖር አይክዱም፡፡ ነገር ግን በሚፈጸምበት ቦታና ጊዜ ላይ የተለያየ አመለካከት አላቸው፡፡ አንዳንዶቹ በሺው ዓመት ግዛት ውስጥ ነው ያለነው ሲሉ፤ ሌሎቹ ደግሞ ሺውን ዓመት ጌታ በሰማይ ሆኖ እየገዛ ይገኛል ይላሉ፣ ሌሎቹ ደግሞ ጌታ ገና ወደፊት ሲመጣ  በምድር የሚፈጸም ግዛት ይሆናል ብለው ያምናሉ፡፡ Read more…

በክርስቶስ ሕይወት

በአዲስ ኪዳን፡- የመንፈስ ቅዱስን ማንነትና በብሉይ ኪዳን ጊዜ፣ ሥላሴ ባቀዱት ዕቅድ መሠረት የሥራ ድርሻውን ሲወጣ እንደ ነበረ ተመልክተናል፡፡ በብሉይ ኪዳን በድርሻቸው መሠረት የተሰጣቸውን ኃላፊነት ሲወጡ እንደተመለከትነው፤ በአዲስ ኪዳንም ደግሞ እያንዳንዳቸው ምን እንደሚሠሩ በዝርዝር ባናይም፤ የመንፈስ ቅዱስን ድርሻና የሥራ ኃላፊነት ምን እንደ ነበረና እንዴት እንደተወጣው፤ አሁንም በዘመናችን ምን እንደሚሠራ እንመለከታለን፡፡ ሀ) Read more…