ትእዛዛት

 የዛሬውን ትምህርት ስለ ሕግ(ትእዛዝ) ከማየታችን በፊት ባለፈው ለተጠየቁት ጥያቄዎች የተሰጡትን መልሶች እንመልከት፡፡ የመጀመሪያው ኢሳይያስ 40 በሙሉ ስንመለከተው ከተሰጡት መልሶች ውስጥ በቅርጹ የትንቢት መጽሐፍ ሆኖ እናገኘዋለን፣  በይዘቱ ግን መስመር በመስመር የተገለጠ ግጥም ነው፡፡ ሁለተኛው ዘፍጥረት 1፡27 የዘፍጥረትን መጽሐፍ በቅርጹ ስንመለከትው የሕግ መጽሐፍ ሆኖ እናገኘዋለን፣ በይዘቱ ግን መስመር በመስመር የተገለጠ ግጥም ሆኖ Read more…

ሥነ-ጽሑፍ

የዕለቱን ትምህርት ከማየታችን በፊት፣ በየጊዜው እንደምናደርገው አስቀድማችሁ እንድትሠሩት በተሰጣችሁ ክፍል ላይ ትኩረት በማድረግ ጥናታችንን እንቀጥላለን፡፡ የመጀመሪያው በኢሳይያስ 7፡13 ላይ ተመልከቱ ተብሎ በተሰጣችሁ ላይ ‹‹እርሱም አለ፡-እናንተ የዳዊት ቤት ሆይ፡-  ስሙ በውኑ ሰውን ማድከማችሁ ቀላል ነውን? ‹‹እርሱም›› የሚለው ተውላጠ ስም ተክቶ የገባው ‹ኢሳይያስ› የሚለውን ስም ነው፡፡(በመደበኛው ትርጉም ሲተረጉሙ ‹ኢሳይያስ› ብለው ስለሆነ፣ ያለ Read more…

የሐሳብ መዋቅር

በመጀመሪያ ባለፈው ጊዜ በተሰጡት ምልከታዎች ላይ አብረን ቆይታ አድርገን፣ ዛሬ ወደ አዲሱ ርዕሳችን እንገባለን፡፡ በመጀመሪያ ምልከታ እንድናደርግ የተሰጠው የሉቃስ ወንጌል ነበር፡፡ ሉቃስ ወንጌሉን ሲጽፍ ለኢየሱስ ለልደቱ፣ ለእድገቱ፣ ለአገልግሎቱና ለመከራው ታሪክ የሰጠውን መጠን ለመረዳት ምልከታ ማድረግ ተገቢ ነው፡፡ ምዕራፍ 4.5 6 8 4.5 1 ዓመት 30 2 1 8 ቀን 50 Read more…

መጠን

 በአለፈው ጥናቶቻችን በተለያዩ ምልከታዎች ላይ በግላችን እንድንሠራቸው የተሰጡ ነበሩ፡፡ አንዳንዶቹ ቀለል ያሉ ሲሆኑ፣ አንዳንዶቹ ደግሞ ጠንከርና ጊዜ የሚጠይቁ ሆነው እንዳገኛችኋቸው አስባለሁ፡፡ የዛሬዎቹ ምልከታዎች ግን በጣም ቀላል ሳይሆኑ አይቀሩም ብዬ እገምታለሁ፡፡ ቀላል ስለሆኑ ሁላችሁም ሞክራችኋል ብዬም ተስፋ አደርጋለሁ፡፡  በመጀመሪያ ሮሜ ምዕራፍ 6ን በሙሉ ምልከታ አድርገን ጥያቄና መልስ የሆኑትን እንድናወጣ ተሰጥቶ ነበር፡፡ Read more…

ጥያቄ

በባለፈው ጥናቶቻችን በተወሰኑ ክፍሎች ላይ በየጊዜው ምልከታዎች እንድታደርጉ መሰጠታቸው የሚታወስ ነው፡፡ ምን ያህል እንደ ጠቀማችሁ ባላውቅም፣ በትምህርቶቹ ጠቃሚ ነገር ካገኛችሁ፣ በየጊዜው ሠርታችሁ እንደምትጠብቁ እርግጠኛ ነኝ፡፡ አለበለዚያ ከዚህ የሚሰጠውን ብቻ የምትጠብቁ ከሆነ፣ ብዙ ተጠቃሚዎች ላትሆኑ ትችላላችሁ ብዬ አስባለሁ፡፡ በመጀመሪያ በዘዳግም ምዕራፍ 28 ላይ ትእዛዝና ማስጠንቀቂያ የሆኑትን እንድትመለከቱ በተሰጠው መሠረት ምን  አገኛችሁ? Read more…

Announcement

ማስታወሻ Teleko.org (የተልዕኮ) ድህረ ገጽ፣ ቴሌግራም ቻናል እና ፌስ-ቡክ ውድ ተከታታዮች ከሁሉ አስቀድሜ በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችሁ ይሁን እያልኩ ሰላምታዬን አቀርባለሁ፡፡  በተለያዩ ምክንያቶች ላለፉት ጥቂት ወራት ያህል ስትከታተሉት የነበረው የኦን ላይን አገልግሎት መቋረጡ ይታወቃል፡፡ ብዙዎቻችሁም የተቋረጠበትን ምክንያት እየደወላችሁ እንዲሁም በአካል ጭምር ስትጠይቁ ለነበራችሁ ጌታ ይባርካችሁ እያለኩ፡-  በመጀመሪያ ዌብ Read more…

ጸሎት

ባለፈው ጥናታችን ‹‹ተከታታይ›› በሚለው ምልከታችን ማቴዎስ 13 መስጠቴን አስታውሳለሁ፤ እናንተም ምልከታ አድርጋችሁ እንደ መጣችሁ ተስፋ አደርጋለሁ፡፡ አስቀድሜ የምትሠሩትን መስጠቴ የበለጠ እንድትማሩበት ያደርጋችኋል ብዬ ነው፡፡ እናንተ አስባችሁበት ካልመጣችሁ ተቀባይ ብቻ ትሆናላችሁ፡፡ ሠርታችሁ ከመጣችሁ ልክ  ያልሆናችሁትን መለየት ትችላላችሁ፡፡ በዚህ ማቴዎስ 13 ላይ ስለ መንግስት ሰማያት ለመግለጥ ቁ.3 የዘሪውን ቁ.24 የስናፍጭዋን፣ ቁ.33 የእርሾውን፣ Read more…

ድርጊት-መንስዔ

ባለፈው ጥናታችን ሦስት የሚሆኑ ምልከታዎችን ተመልክተን፣ በግላችሁም የምትሠሩት እንደ ተሰጣችሁ የሚታወቅ ነው፡፡ በመጀመሪያ የተሰጣችሁ በተመሳሳይ መልካቸው የሚወዳደሩትንና ሁለተኛው በዚሁ ክፍል ውስጥ የሚነፃፀሩትን እንድታወጡ ነበር፡፡ የሠራችሁትን ከምታገኙት መልስ ጋር አስተያዩት፣ በዚህ ክፍል ውስጥ ባለፈው እንደ ተመለከትነው፣ ሁለት ነገሮችን ለማወዳደር የሚጠቅማችሁ ‹‹እንደ›› የሚለው ቃል ነው፡፡ በዚህ ቃል ምንና ምንን አወዳደራችሁ? ጸሐፊው ያነፃፀረው Read more…

ምልከታ

የተለያዩ ምልከታዎች ማድረግ  በሰባት መጠየቂያ ቃላት ከመጠቀም ቀጥሎ የምንመለከተው የተለያዩ ምልከታዎች ስለ ማድረግ ይሆናል፡፡ በዚህ መንገድ እየጠየቅን ስናጠና የነበረውን ማንኛውንም ክፍል፣ እንደገና የተለያዩ ምልከታዎች በማድረግ ማጥናት ያስፈልገናል፡፡ የአንድ ሰው በሽታ የሚታወቀው ልዩ ልዩ ምርመራ በማድረግ ነው፡፡ የተለያዩ በሽታዎች በተለያየ ምርመራ ይገኛሉ፡፡ በሽንት፣ በደም፣ በኤስሬ፣ በአልትራ ሳውንድና በሲቲ ስካን በመሳሰሉት ምርመራዎች Read more…

የሥነ-አፈታት ዓላማ

ባለፈው ጥናታችን ለመግቢያ ያህል የተመለከትነው መጽሐፍ ቅዱስ ስናነብ ወይም ስናጠና ቃሉ እንዳይገባን ከሚያደርጉት ብዙ ምክንያቶች ውስጥ ዋና ናቸው ከምላቸው ውስጥ ሦስቱን ብቻ ነበር፡፡ ዛሬ ደግሞ የትምህርቱን ዓላማ፣ አስተዋፅዖና መመልከት ከምንለው ክፍል  የመጀመሪያውን በሰባት መጠይቆች እየጠየቅን እናጠናለን፡፡ የትምህርቱ ዓላማ፡- አንባቢዎችን ስለ ግል የመጽሐፍ ቅዱስ መሠረታዊ ሥነ-አፈታትና አጠናን ዘዴ ለማስተማር ነው፡፡  አንባቢዎች Read more…